
በሰሜናዊ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በሚገኙ በርካታ አካባቢዎች ውስጥ በፌደራል መንግሥቱ ሠራዊትና በአማጺያን መካከል ከባድ ውጊያዎች እየተካሄዱ መሆናቸውን ሪፖርቶች አመለከቱ። እራሱን የትግራይ መከላከያ ኃይል ብሎ የሚጠራው ኃይል በርካታ የክልሉን ከተሞችን መያዙን የገለጸ ሲሆን፣ የአይን እማኞችም ተዋጊዎቹ በአካባቢያቸው ሲንቀሳቀሱ ማየታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት የመከላከያ ሠራዊት ግን ቡድኑ አገኘሁ ያለውን ድል ሐሰተኛ ዜና ሲል አጣጥሎታል። ባለፈው […]
ትግራይ ውስጥ ከባድ ውጊያ መካሄዱ ተነገረ
